ለመምህራን
በመጋቢት 28/18 ዓ.ምለሚሰጠው የሙያ ብቃት ተመዛኞች ጠዋት 1:30 ፊታውራሪ አባይነህ ት/ቤት እንድትገኙ እያልን መልካም የምዘና ጊ ተመኝተናል ።
ት/ቤቱ
የማትመዘኑ በጠዋት ስ እንድትሸፍኑ
Ewuket wegagen p/school
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ewuket wegagen p/school, School, Addis Ababa.
ውድ የሙያ ብቃት ተመዛኝ መ/ራን
በ12/07/18 ጠዋት 2:00
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒበርስቲ ተገኝታችሁ የሙከራ የonline ምዘና እንድትመዘኑ ት/ቤቱ በድጋሜ ያሳስባል። መልካም ሙከራ
25/02/2026
ውድ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች
ነገ በ18/06/2018 አጠቃላይ ስብሰባ ከቀኑ 7:30 ላይ እንገናኝ።
ት/ቤቱ
ውድ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች
ነገ በ18/06/2018 አጠቃላይ ስብሰባ
ስላለና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ስለምናስቀምጥ ከቀኑ
ውድ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች
ነገ በ18/06/2018 አጠቃላይ ስብሰባ
ስላለና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ስለምናስቀምጥ ከቀኑ 7:30 ላይ እንገናኝ።
ት/ቤቱ
21/02/2026
በከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተቋም እና የፕሮግራም እውቅና አሰጣጥ መመሪያ 991/2016 መሠረት የተቋም እና የፕሮግራም እውቅና ስታንዳርዶች፡-
-----------------------------------------------------------------------------------------------------
** ራእይ፣ ተልእኮ እና አስተዳደር፤
** ስርዓተ ትምህርት እና የፕሮግራም አመራር/አስተዳደር፤
** መማር ማስተማር፤
** ምዘናና ግምግማ፤
** ተማሪዎች፤
** መምህራን እና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች
** የትምህርት ግብዓት፤
** ማህበረሰብ ጉድኝት፤ እና
** ቀጣይነት ያለው የጥራት ማሻሻያ ስርዓት ናቸው፡፡
** የፕሮግራም ውጤት፤
** ስርዓተ ትምህርት፤
** መማር ማስተማር እና ምዘና፤
** ተማሪዎች፤
** መምህራን፤
** የትምህርት ግብዓት፤
** ምርምር እና ማህበረሰብ ጉድኝት፤
** የፕሮግራም አመራር/አስተዳደር፤ እና
** ቀጣይነት ያለው የጥራት ማሻሻያ ስርዓት ናቸው፡፡
የኢፌዲሪ ትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን
በፊስቡክ -https://www.facebook.com/FDRE.ETA
በትዊተር- https://twitter.com/FDRE_ETA
በቴሌግራም -https://t.me/FDRE_ETA
በዌብሳይት Www. neta.gov.et ይከታተሉ።
ውድ የመ/ደ/ት/ቤት መምህራን
በ2018ዓ.ም የሙያ ብቃት የፅሑፍ ምዘና መፈተን የምትፈልጉ እስከ 12/06/18ዓ.ም 9:30ድረስ በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ።
የሰማ ላልሰማ ያሰማ
ት/ቤቱ
13/02/2026
Click here to claim your Sponsored Listing.