መድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት Medhanialem General secondary school

መድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት Medhanialem General secondary school

Share

Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from መድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት Medhanialem General secondary school, School, Addis Ababa.

የመድኃኒዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በአዲስ አበባ /ፍንፊኔ / ከተማ ውስጥ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ ዘጠኝ ልዩ ስሙ መድኃኒአለም ተብሎ በሚጠራበት አካባቢ የሚገኝ ሲሆን የመድኃኒአለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በጥቅምት 27፣ 1924ዓ.ም ተመሰረተ፡፡ይህ ት/ቤት ከ1924 ዓ.ም. እስከ አሁን ድረስ በተለያዩ የክፍል ደረጃ እያስተመራ ይገኛል።
.ጉለሌ፣ መድኃኔያለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህ

12/06/2026

🪴🪴🪴ለ9 ኛ 10ኛ ; 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ቶፕ 25 ተማሪዎች የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት 🌺🌺🌺

✅ለ 9ኛ 10ኛ 11ኛ🌿 እና 12ኛ 🌿 ክፍል ቶፕ 25 ተማሪዎች በሙሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ለ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች የውጤት ማላቂያ ስትራተጂ ያዘጋጀ እና በተግባር መጀመሩን ይታወቃል ፤
👉ስለሆነም በነገው ዕለት የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት በ06/ 10/ 2018ዓ.ም ከጧቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ የመማር ማስተማሩን ሂደት ስለሚቀጥል ከተጠቀሰው ሰዓት ቀደም በማለት በትምህርት ቤቱ ተገኝታችሁ
👉 የ ቶፕ 25 ቲቶር ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ስንል በትምህርት ቤቱ ስም እናሳስባለን ።
👉ስለሆነም መቅረትም ሆነ ማርፈድ ፈፅሞ የተከለከለ ነው::

👉ወላጆች ለስትራቴጂው ዉጤታማነት የበኩላችሁን መወጣት ይኖርባችሁአል::
🌾🌾🌾ማሳሰቢያ:-💐💐💐
☀️🌟☀️ለቅዳሜ ማጠናከርያ 11ኛ ና 12ኛ ቶፕ 25 የተመረጣችሁ ተማሪዎች ይህንን መረሀ ግብር ባለመሳተፍ የምመጣው ችግር ት/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም።

ለበለጠ መረጃ የትምህርት ቤታችን ገፆችን ይመልከቱ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇

https://web.facebook.com/profile.php?id=61571824817562

https://t.me/medshschool

ክላስተር ትምህርት ቤቱ

Photos from መድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት Medhanialem General secondary school's post 10/06/2026

ጉለሌ፣ መድኃኔያለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፣ ግንቦት 30/2018 ዓ.ም
""""""""""🇪🇹""""""""🇪🇹"""""""""""🇪🇹""""""""""

በጉለሌ ክፍለ ከተማ አሰተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት መድሃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ታዋቂው ድምፃዊ ወንድሙ ጅራ በዛሬው ዕለት በትምህርት ቤታቸው " መድሽ " በመገኘት የክብር አምባሳደርነት የምስክር ሰርትፊኬታቸውን በድምቀት በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ ተቀብለዋል። ከጉብኝታቸው በኃላ ባደረጉት የትምህርት ቤታቸው የትዝታ ንግግር ባዩት በቁጭት በመቀስቀስ ት/ቤታችን ባንድነት ተነስተን ማዘመን ይጠበቅብናል ፣በአምባሳደርነቴ የሚቻለኝን ሁሉ ለማድረግ ቃል እገባለሁ ፣ በይበልጥ ለኳስ ሜዳው ጥገና ትኩረት እንደሚሰጡ በመግለጽ " የኔ ትዝታ ...መድኃኔዓለም "...በሚፍለቀለቀው ድምጻቸው አንጎርጉረውልን የደማቁ ፕሮግራም ፍጻሜ ሆኖአል።

07/06/2026

Beeksiisa/ማስታወቂያ ቀን 30/09/2018 ዓ.ም 🌿🍀🌱☘️

🇪🇹 እንኳን ሰኔ እና ሰኞ የሚገናኙበት ታሪካዊ ቀን በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ እያልኩ !🇪🇹
ለመድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን በሙሉ በአዲስ አበበ ከተማ አሰተዳደር ቢሮ በወጣው አዋጅ ቁጥር 86/2016 በተሰጠው ስልጣንና ሃላፊነት መሰረት በትምህርት ቤታችን በ 2018 ዓ.ም የሰኞ ማለዳ የእዉቀት ሽግግር ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን;
📣 የ ሰኔ 01/2018 ዓ.ም አቅራቢ እና የሚቀርበዉን ርዕሰ ጉዳይ እነሆ
👉 አቅራቢ:- አቶ ባይሳ ታዬ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር

❤️አቶ ባይሳ ታዬ በሁለተኛ ደረጃ ርዕሰ መምህርነት በዞን ደረጃ የትምህርት ፅ/ቤት ሀላፊነት እንድሁም የትምህርት ጥራት ፓኬጅ ስራ ለይ በማዋል በክልል እና በፌዴራል ደረጃ አንደኛ ተሸላሚ የነበሩ በቅንነት:በታታርነት አና በታማኝነት ያገለገሉ የትምህርት ቤታችን ትጉ ሰዉ ናቸው።

📣❤️ Title :- ❤️📣 Conflict Resolution in schools " በሚል ርዕስ ስሆን
👉🧏‍♂️ ሰዓት:- ከጠዓቱ 1:45-2:05 ሰዓት
👉 🧏 ቦታ:- በት/ቤቱ ትልቁ አዳራሽ
👌 ሁላችንም በተጠቀሰዉ ቀን እና ሰዓት በሰዓቱ እንገናኝ::
ማሳሰቢያ፡-
👉 ፕሮግራሙ 20 ደቂቃ በላይ መወሰድ ሲላምችል ሰዓት ይከበር!!!!!

መልካም ሰንበት ይሁንልን🙏🙏🙏 ለበለጠ መረጃ የትምህርት ቤታችን ገፆችን ይመልከቱ
👇👇👇👇
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!

👉🇪🇹https://web.facebook.com/profile.php?id=61571824817562
👉🇪🇹https://t.me/medshschool
ት/ቤት

07/06/2026

Beeksiisa/ማስታወቂያ ቀን 30/09/2018 ዓ.ም 🌿🍀🌱☘️

🇪🇹 እንኳን ሰኔ እና ሰኞ የሚገናኙበት ታሪካዊ ቀን በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ እያልኩ !🇪🇹
ለመድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መምህራን በሙሉ በአዲስ አበበ ከተማ አሰተዳደር ቢሮ በወጣው አዋጅ ቁጥር 86/2016 በተሰጠው ስልጣንና ሃላፊነት መሰረት በትምህርት ቤታችን በ 2018 ዓ.ም የሰኞ ማለዳ የእዉቀት ሽግግር ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን;
📣 የ ሰኔ 01/2018 ዓ.ም አቅራቢ እና የሚቀርበዉን ርዕሰ ጉዳይ እነሆ
👉 አቅራቢ:- አቶ ባይሳ ታዬ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር

❤️አቶ ባይሳ ታዬ በሁለተኛ ደረጃ ርዕሰ መምህርነት በዞን ደረጃ የትምህርት ፅ/ቤት ሀላፊነት እንድሁም የትምህርት ጥራት ፓኬጅ ስራ ለይ በማዋል በክልል እና በፌዴራል ደረጃ አንደኛ ተሸላሚ የነበሩ በቅንነት:በታታርነት አና በታማኝነት ያገለገሉ የትምህርት ቤታችን ትጉ ሰዉ ናቸው።

📣❤️ Title :- ❤️📣 Conflict Resolution in schools " በሚል ርዕስ ስሆን
👉🧏‍♂️ ሰዓት:- ከጠዓቱ 1:45-2:05 ሰዓት
👉 🧏 ቦታ:- በት/ቤቱ ትልቁ አዳራሽ
👌 ሁላችንም በተጠቀሰዉ ቀን እና ሰዓት በሰዓቱ እንገናኝ::
ማሳሰቢያ፡-
👉 ፕሮግራሙ 20 ደቂቃ በላይ መወሰድ ሲላምችል ሰዓት ይከበር!!!!!

መልካም ሰንበት ይሁንልን🙏🙏🙏 ለበለጠ መረጃ የትምህርት ቤታችን ገፆችን ይመልከቱ
👇👇👇👇
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!

👉🇪🇹https://web.facebook.com/profile.php?id=61571824817562
👉🇪🇹https://t.me/medshschool
ት/ቤት

መድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት Medhanialem General secondary school የመድኃኒዓለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በአዲስ አበባ /ፍንፊኔ / ከተማ ውስጥ በጉለሌ ክፍለ ከተማ በወረዳ ዘጠኝ ልዩ ስሙ መድኃኒአለም ተብሎ በሚጠራበት አካባቢ የሚገኝ ሲሆን የመድኃኒአለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በጥቅምት 27፣ 1924ዓ.ም ተመሰረተ፡፡ይህ ት/ቤት ከ1924 ዓ.ም. እስከ አሁን ድረስ በተለያዩ የክፍል ደረጃ እያስተመራ ይገኛል።
ጉለሌ፣ መድኃኔያለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህ

07/06/2026

በመድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለማህበረሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች በብሮሻር ስገለፁ

03/06/2026

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Berhanu Bekeko, አቤማር ባህሩ, Taye Abbaa Gurraacha, Da Ve, Amanuel Hailu, Aschalew Yilma, Khalil Amana Sheko, Hunachew Hunegna Hunachew, Buze Girma, Shambel Chalchisa, Dasie Dinsa, Aregahegn Dinku, Amantii Imaamuu Waayyeessaa, Abebaw Alamirew, Habtee Hinkosa, Sitota Getahun, Jenenus Wonde, Belay Tsige, Selamu Ergogo, Yonas Belihu Gebremariam, Aliyii Jamaal, Dagi Teshe, Aman Anuma, Yaasin Hassen, Wazza Rooney, Kibatu Sherbesa, Abdi Oumer, Kemachew Tilahun, Teju Worku, Hiwot Mamo, Ab Fh, Zewdu Kora, Bedada Tolesa, Alima Sha

30/05/2026

ኢትዮጵያ ትመርጣለች !

የሕዝብ ሉዓላዊነት፣ የውሳኔ ሰጪነት መብት በተግባር ይረጋገጣል!!

ምርጫ የሕዝብ ሉዓላዊነት እውነተኛ መገለጫ፣ የዜጎች የባለቤትነት እና የውሳኔ ሰጪነት መብት በተግባር የሚረጋገጥበት ወሳኝ መድረክ ነው።

እውነተኛ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚገነባውም፣ የሕዝብን ፍጹም ውሳኔ ሰጪነት በመቀበልና በማክበር ላይ ብቻ ነው። ሕዝብን "በምርጫ አትሳተፉ፣ አትምረጡ" በማለት ለማስፈራራት መሞከር፣ እንዲሁም “እኔ አውቅልሃለሁ" በሚል የተሳሳተ የሞግዚትነት መንፈስ የዜጎችን ነፃ ፈቃድ ለመቀማት መሻት ለሕዝብ ያለን ንቀት የሚያሳይ፣ ከዘመኑ የሕዝብ የፖለቲካ ንቃተ ሕሊና ጋር የማይሄድ ኋላ ቀር አካሄድ ነው።

ሕዝባችን ግን ከእነዚህ ሁሉ የተዛቡ የፖለቲካ አመለካከቶች እጅግ ልቆ የሄደ፣ የሚበጀውንና የማይበጀውን ጠንቅቆ የሚያውቅ፣ እንዲሁም የሀገሩን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በራሱ ሚዛናዊነት መወሰን የሚችል እጅግ አስተዋይና እውነተኛ ዳኛ ነው። ለዚህም አንዱና ዋነኛው ማረጋገጫ፣ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች ከወዲሁ በንቃት በመመዝገብ የሀገራቸውን ብሩህ መጻኢ ዕድል ለመወሰንና የሚበጀውን ለመምረጥ ያሳዩት ከፍተኛ ዝግጁነትና ታሪካዊ ቁርጠኝነት ነው።

ስለሆነም፣ የሕዝብን ነፃ ምርጫ ማክበር የዲሞክራሲያዊነታችን መለኪያ ብቻ ሳይሆን የሀገራዊ ሕልውናችን እና የአንድነታችን ፅኑ መሠረት ነው። ይህ 7ኛው የኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ለሀገራችን ብቻ ሳይሆን፣ በመላው የአፍሪካ አህጉር የእውነተኛ ዲሞክራሲንና የሕዝብን የውስጥ አቅም በተግባር ለማሳየት የሚኖረው አዎንታዊ አንድምታ እና ምሳሌነት እጅግ የላቀ ነው።

#ዲሞክራሲ

ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ

28/05/2026

የዕውቀት ሺግግር ወይም የአብሮነት ና የመማማርያ ልዩ መድረክ መረሀ ግብረ

ጉለሌ፣ መድኃኔያለም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፣ ግንቦት 20/2018 ዓ.ም
""""""""""🇪🇹""""""""🇪🇹"""""""""""🇪🇹""""""""""

በጉለሌ ክፍለ ከተማ አሰተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት መድሃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የከተማ አሰተዳደር ት/ቢሮ ያወጣው መመሪያ አንዱ የዕውቀት ሽግግር መረሀ ግብረ ነዉ፡፡ ይህም መመሪያ በመድሃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በሁሉም መምህራን ዘንድ በአግባቡ እና በመመርያው መሰረት እየተከናወነ ይገኛል።
👉🇪🇹አንድ ተቋም በሰራተኞቹን መካከል የሚከሰቱትን የእውቀት፤ የክህሎትና የአመለካከት ችግሮችን ለመፍታት የራሱ የሆኑ ሥርዓቶች ፣ ህግና ደንቦች እንዲሁም ሂደቶች ይኖሩታል፡፡
👉🇪🇹እነዚህንም ክፍተቶች እንደዓይነታቸው በመለየት ለየክፍተቱ ይበጃሉ የሚሏቸውን መፍትሔዎች ለመስጠት ክፍተቶቹን የሚያስወግዱባቸው የተለያዩ የስልቶች ይኖሯቸዋል፡፡
👉🇪🇹በዚህም ሁሉም ዘርፍ ላይ ያለዉ ስራ በተሸለ መንግድ እንዲሄድ ለማስቻል በትምህርት ቤቱ ላሉ ድጋፍ፤ ክትትልና ቁጥጥር ባለሙያዎች ከትምህርት ክፍል ተጠሪ እሰከ መምህር ድረስ የባለሙያዎች እና የመምህራን አቅም የግንዛቤ መፍጠርያ መድረክ የሆነው ዋናው የዕውቀት ሽግግር መረሀ ግብረ ።
👉🇪🇹 በመሆኑም መድኃኔዓለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትህርት ቤት ከሚከታተላቸው መምህራን እና የአስተዳደር ሰራተኞች ያሉባቸውን የእውቀት፤ የክህሎትና የአመለካከት ማነቆዋች ለመቅረፍ የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም መፍታት የላሰለሰ ጥረት ያደርጋል፡፡
👉🇪🇹በዝህ መድረክ በት/ቤቱ በየደረጃ ያሉት መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች የእውቀት፤ የክህሎትና የአመለካከት ማነቆዋች ምክንያታቸውን በመለየት በየወቅቱ የአቅም ግንባታ መድረኮችን በቅደም ተከተል በመስጠት ከሚፈቱበት ሂደቶች አንዱ እና ዋነኛው የዕውቀት ሺግግር ወይም የአብሮነት ና የመማማርያ ልዩ መድረክ መረሀ ግብረ ነዉ፡፡

ለበለጠ መረጃ የትምህርት ቤታችን ገፆችን ይመልከቱ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! 👇👇👇

https://web.facebook.com/profile.php?id=61571824817562

https://t.me/medshschool

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Address


Addis Ababa